Message From Chief Administrator Ato Aklilu Lema, Wolaita Zone Chief Administrator የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ መልዕክት የወላይታ ዞን በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት ውስጥ ካሉት 14 ዞኖችና 4 ልዩ ወረዳዎች መካከል አንዱ ሲሆን በ16 የገጠር ወረዳዎችና 6 የከተማ አስተዳደሮችን የተዋቀረ ነው፡፡ ዞኑ በስተሰሜን ከካምባታ ጣምባሮ ዞን እና የሀዲያ ዞን ባዳዋቾ ወረዳ፣በስተደቡብ ከጋሞ ጎፋ፣ በስተምስራቅ ከሲዳማ ዞን በስተሰሜናዊ ምስራቅ ከኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት እና በስተምዕራብ ከዳውሮ ዞን ጋር ይዋሰናል፡፡ የዞኑ ዋና ከተማ ወላይታ ሶዶ ከአዲስ አበባ በ330 ኪሎ ሜትር እና ከክልሉ መዲና ሐዋሳ ደግሞ በ165 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን 7 መግቢያና መውጫ በሮች አሉት፡፡ የከተማው መንገዶች በአብዛኛው በአስፓልት የተገነቡ መሆናቸው እና ምቹ የሆነ የአየር ንብረት ያለበት አከባቢ ነው፡፡ Read More Feedback Your Name Email Contact Number Company Name Request - None -General Feedback Enquiry Message የቱሪስት መስህቦች በወላይታ ዞን የሚገኙ የቱሪስት መስህቦች ካርቦን ፐሮጀክት ዳሞት ተራራ አባላ ጮካሬ ዋሻዎች ፏፏቴዎች የእግዜር ድልድይ ባምባላ ተንጠልጣይ… Latest News Read More የአለም ሀገራትን በሀለት ጎራ ያከፋፈለው ጦርነት ተጀመረThu, 02/24/2022 - 16:02 Read More ሰበር ዜናFri, 02/25/2022 - 10:48 Read More የወላይታ ዞን ግብርና መምሪያ በዞኑ ሁሉም መዋቅሮች የግብርና ሥራዎች አፈፃፀም ያለበት ደረጃ ገምግሟል ።Thu, 02/24/2022 - 09:26 Read More የደቡብ ክልል መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በመመደብ የዳታቤዝ መረጃ ስርዓትን እያለማ መሆኑ ተገለጸ።Thu, 02/24/2022 - 09:23 Read More የወላይታ ልማት ማህበር በቀጣይ ለሚተገብራቸው የልማት ሥራዎች ይረዳው ዘንድ ሀብት የማሰባሰብ ስራ እየሠራ ይገኛል ።Wed, 02/23/2022 - 11:01 Read More ሌቦች እና ጉበኞች ባሉበት አገር ውስጥ ስለኢኮኖሚ ማውራት አይደለም አብሮ መኖር አይቻልም! የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ማብራሪያ ዋና ዋና ነጥቦች…Wed, 02/23/2022 - 10:52 Read More የገበያ ዋጋ ንረት ለማረጋጋትና የኢኮኖሚ አሻጥሮችን ለመከላከል እንዲሁም የቅዳሜና እሁድ ገበያ በሶዶ ከተማ ለማስጀመር ዝግጅት መጠናቀቁን የወላይታ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታውቋልWed, 02/23/2022 - 10:50 Read More ኢትዮጵያ ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያውን 375 ሜጋ ዋት ሀይል ማግኘት ጀመረች Wed, 02/23/2022 - 10:46 Read More በዳሞት ወይዴ ወረዳ በ35 ሚሊዬን ብር ወጪ የተገነባ የሡራ ኮዮ ከፍተኛና 2ኛ ደረጃ ትም/ቤት ተመረቀWed, 02/23/2022 - 10:38 Read More የሁለተኛ ዙር የኮቭድ ኮሮና ቫይረስ ክትባት ዘመቻ በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ተጀምሯል።Thu, 02/17/2022 - 14:28 ጠ/ሚ ዐቢይ የገበታ ለሀገር ኮይሻ ፕሮጀክት አካል የሆነውን ሐላላ ኬላ ሪዞርት መርቀው ከፈቱጠ/ሚ ዐቢይ የገበታ ለሀገር ኮይሻ ፕሮጀክት አካል የሆነውን ሐላላ ኬላ ሪዞርት መርቀው ከፈቱ ወላይታ ሶዶ፣ ሚያዝያ 23/2015 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገበታ ለሀገር ኮይሻ ፕሮጀክት አካል የሆነውን ሐላላ ኬላ ሪዞርት መርቀው ከፈቱ።...Read More የፌዴራል ህዝብ ተወካይ ምክር ቤት አባልና የክልል ምክር ቤት ተወካዮች አጆራ ፏፏቴ ጎበኙ።የፌዴራል ህዝብ ተወካይ ምክር ቤት አባልና የክልል ምክር ቤት ተወካዮች አጆራ ፏፏቴ ጎበኙ። የፌዴራል ህዝብ ተወካይ ምክር ቤት አባልና የክልል ምክር ቤት ተወካዮች በወላይታ ዞን በቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ በሚገኘው አጆራ ፏፏቴ ጎብኝተዋል። የፌዴራል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በበኩላቸው አጆራ ፏፏቴ የተለየ የገቢ ምንጭና ለተመልካች ማራኪ እንደሆነ በትኩረት ይሰራል ነው ያሉት።...Read More የወላይታ ዞን ሕዝብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር መርሃግብር 10ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን በማካሄድ ላይ ይገኛል።የወላይታ ዞን ሕዝብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር መርሃግብር 10ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን በማካሄድ ላይ ይገኛል። ወላይታ ሶዶ ፣ የካቲት 30/2015 ዓ.ም (ወላይታ ዞን መ/ኮሚዩኒኬሽን ጉ/መምሪያ) ...Read More