• Call Us
  • +251465512106

በኦሞ ጊቤ ተፋሰስ ዉስጥ መገኘት እንደ አቅም ስታይ፤

ኦሞ ጊቤ ወንዝ ተፋሰስ በአገሪቱ ደቡባዊ ምዕራብ አካባቢ የሚገኝ ነው፡፡ የተፋሰሱ አጠቃላይ የቆዳ ስፋት 79 000 ሰኩየር . ሲሆን 40 271 ሰሜንስከ 90 301 ሰሜን ላቲቲዩድና 350 ምስራቅስከ 380 ምስራቅ ሎንግቲዩድ መካከል ይገኛል፡፡ የተፋሰሱ አዋሳኞች በምዕራብ ባሮ አኮቦ ወንዝ ተፋሰስ፣ በሰሜን አባይ ወንዝ ተፋሰስ፣ በምሥራቅ የአዋሽ ወንዝ ተፋሰስና ስምጥ ሸለቆንዲሁም በደቡብ  ንያና ሱዳን ናቸው፡፡ ተፋሰሱ ሁለት ክልሎችን /ኦሮሚያንና ////ክልልን ያቅፋል፡፡ በተፋሰሱ ማስተር ኘላን ጥናት ላይንደተመለከተው በተፋሰሱ ዉስጥ የተካተቱ የዞናችን ወረዳዎች መረጃንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡

           ሠንጠረዥ 3- በኦሞ ጊቤ ተፋሰስ ውስጥ የሚገኙ ወረዳዎች

.

ወረÄ

በተፋሰሱ የተካተተው የወረዳ ስፋት በካሬ ኪ/ሜት

በተፋሰሱ የተካተተው ስፋት በመቶ¾

1

Í

567

1;

2

ንዶ ኮይሻ

825.6

1;

3

ሶዶ ዙሪÃ

356.93

7;

4

ቦሎሶ Ê

543.5

1;

 

ድምR

2293.0

 

                     -                                                        -                         ,      2004

ማሳሰቢያ፡- የተፋሰስ ጥናቱ በክልል በኩል ሲካሄድ የዞናችን አዲስ ወረዳዎች አልተዋቀሩም፤ አሁን ባለዉ አወቃቀር ቦሎሶ ቦምቤና ኪንዶ ዲዳዬ ወረዳዎች ሙሉ በሙሉ በተፋሰሱ ዉስጥ ናቸዉ፡፡

ኦሞ ጊቤ ተፋሰስን የሚፈጥሩት ከተፋሰሱ ሰሜናዊና ምዕራባዊ ክፍሎች የሚፈሱት የግልገል ጊቤና ጎጀብ ወንዞችና ሌሎችንም አነስተኛ ገባር ወንዞችን በመያዝ ሲሆን የተፋሰሱ መጨረሻ የቱርካና ይቅ ነው፡፡ በተፋሰሱ ውስጥ የሚገኙ አብዛኞቹ ወንዞች የዞኖችን፣ የልዩ ወረዳዎችንና የወረዳዎችን አስተዳደራዊ ወሰን ለመለየት ያገለግላሉ፡፡

 

የተፋሰሱ የመሬት አቀማመጥ በሁለት ዋና ዋና ክፍሎች የሚከፈል ሲሆን በሰሜናዊ የተፋሰሱ ክፍል የሚገኙ ከፍተኛ ዎች /          / እ በደቡባዊ ክፍል የሚገኙ ዝቅተኛ ዎች /         / ናቸው፡፡ ንደ መሬት አቀማመጡ የአየር ንብረቱም የተለያየ ሲሆን በከፍተኛ ዎች እርጥበታማ፤ ሞቃትና /              / በዝቅተኛ ዎች ደግሞ ደረቃማ ሞቃት /         / የአየር ንብረት ዓይነት የሚስተዋልበት ነው፡፡

 

የወላይዞን የሚገኘው ከተፋሰሱ ደቡብ ምስራቅ ሲሆን ከኦሞ ጊቤ ተፋሰስ 26ዐዐ የር /ሜትር የሚሸፍን ሲሆን ይህም ከዞኑ የቆዳ ስፋት 58% በተፋሰስ ውስጥ የሚካተት ነው፡፡ በዞን ውስጥ ከሚገኙት 12 ወረዳዎች ውስጥ አምስቱ ኪንዶ ኮይሻ፣ ኦፋ ቦሎሶ ሶሬ ቦሎሶ ቦምቤ ኪንዶ ዲዳዬ ወረዳዎች ሙሉ ለሙሉ በተፋሰሱ ውስጥ ሲገኙ ሶዶ ዙሪያ 7%  በተፋሰስ ውስጥ ይገኛል፡፡ የከፍልዩነቱም 5ዐዐ-2958 ሜትር ከባህር ወለል በላይ ነው፡፡

በዞኑ በተፋሰሱ ወረዳዎች የተለያዩ የግብርና ምርቶች የሚመረቱ ሲሆን በዋነኛነት በቆሎ፣ ቦሎቄ፣ እንሰት፣ ጤፍ፣ ስንዴ፣ ማሽላ፣ ዝንጅብል፣ ገብስ፣ የሥራ ሥር ተክሎች፣ የተለያዩ የጥራጥሬ ምርቶች ከቋሚ ተክሎች ቡናና ቅመማ ቅመም፣ እንደሚመረት መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ በተፋሰሱ  የቅመማ ቅመምና የፍራፍሬ ሰብሎችን የምመረት ሲሆን በሌሎች ቆላማ ዎች ማለትም ቦሎሶ ቦምቤ ኦፋ ኪንዶ ኮይሻ ወረዳዎች ጥጥ በስፋት ሊለማባቸው ይችላል፡፡

 

በተፋሰሱ ውስጥ የኢንዱስትሪ ልማትን ማካሄድ የሚቻል ሲሆን የሶዶ ከተማ ለው የመሠረተ ልማት አቅርቦት አንፃር ተሻለ ደረጃ ላይ የሚገኝ በመሆኑ አካባቢው ለውእ ምቅ ሀብት አንፃር የቆዳና ሌጦ፣ የአግሮ ኢንዱስትሪ፣ የኮንስትራክሽን ተቋማት ማቋቋሙ ይቻላል፡፡  

በተፋሰሱ በርካየኢንዱስትሪና የግንባማዕድናት ንደሚገኙ ውቋዋል፡፡ በተለይም በኪንዶ ዲዳዬ የድንጋይ ከሰል እንደሚገኙ ታውቋል፡፡

በጊቤ ተፋሰስ ወረዳዎች የተለያዩ የቱሪዝም መስህብነት ያላቸው ሥፍራዎች ያሉ ሲሆን ነዚህም መካከል በሶዶ ዙሪያ ወረዳ ዋሻዎች፣ ዳሞስላሴ ቤተክርስቲያን ገዳም ፀበል፣ በኪንዶ ኮይሻ ወረዳ የተለያዩ ዋሻዎችና የጥን ንጉሣዊ ቤተሰብ መገልገያ ዕቃዎችና ቅሪተ አካላት፣ በኦፋ ወረዳ ዋሻዎች ትክል ድንጋይ ፏፏቴዎችና የጥንት ነገሥ ጌጣጌጥ የሚገኙ ሲሆን ከፍተኛ የቱሪስት መስህብነት ያለው የአጆራ ፏፏቴም በቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ ይገኛል፡፡