የቦዲቲ ከተማ ከዞኑ ርዕሰ መዲና ሶዶ በስተሰሜን በ18 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝና የቆዳ ስፋቱም 2000 ሄ/ር ሲሆን የአየር ንብረቱም 100% ወይና ደጋ ነዉ፡፡ የዓመቱ አማካይ የሙቀት መጠን 17.55 ዲ.ሴ ሲሆን አማካይ የዝናብ መጠን 1201-1600 ሚሊሜትር ይመዘገባል፡፡ በ2009 ዓ.ም የከተማዉ ህዝብ ብዛት 48,018 እንደሚሆን ከዞናችን ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ የተገኘዉ ስታስቲካዊ መረጃ ያመለክታል፡፡
አስፋልት 7 ኪ/ሜ፣ ጠጠር መንገድ 9 ኪ/ሜ፣ ኮብል ስቶን 16 ኪ/ሜ፣ በተጨማሪም ክረምት ከበጋ የሚያገኛኝ ውስጥ ለውስጥ የጥርጊያ መንገድ በሰፊው ተሠርቷል፡፡
የከተማዉ አራቱም ቀበሊያት 24 ሠዓት የሃይደሮ ኤሌክትሪክ ኃይል መብራት አገልግሎት ያገኛሉ፡፡
ማይክሮወቭ፣ የሞባይልና የመደበኛ ስልክ አገልግሎት፣ እንዲሁም የኢንተርኔት አገልግሎት የሚሰጡ በርካታ የግል ድርጅቶች ይገኛሉ፡፡ አንድ የፖስታ አገልግሎት ሰጪ ተቋም በከተማው ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ ዳሸን ባንክ፣ ብርሃን ባንክ፣ ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም፣ ኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም እንዲሁም ሌሎች የፋይናንስ ተቋማት እየተከፈቱ ይገኛሉ፡፡
መዋዕለ ሕጻናት ት/ቤት -------------------------- 11
አንደኛ ደረጃ ት/ቤት (1-4ኛ ክፍል) -------------- 1
አንደኛ ደረጃ ት/ቤት (1-8ኛ ክፍል) -------------- 7
ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት (9-10ኛ ክፍል) ----------- 2
መሰናዶ (11-12ኛ ክፍል) -------------------------- 1
የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋም ---------------- 1
3.3 ለሆቴልና ቱሪዝም፤-
3.4 ዉሃ፣ ማዕድን እና ኢነርጂ
. ለኢንቨስትመንት የተዘጋጀ መሬት
የኢንዱስትሪ ዞን ከአዲስ አበባ ወደ ዞኑ ከተማ ሶዶ አቋርጦ በሚያልፈዉ በዋናዉ አስፋልት መንገድ ዳር ላይ መሠረተ ልማት ተሟልቶለት ተዘጋጅቷል፡፡
ተ.ቁ
ለኢንዱስትሪ ዞን የተዘጋጀ መሬት
ለኮኮብ ሆቴል፣ ለሪል ስቴትና ለሌሎች ማህበራዊ አገልግሎት ተቋሞች የተዘጋጀ መሬት
ለከተማ ግብርና
1
34.8 ሄ/ር
121.3 ሄ/ር
109 ሄ/ር
ምንጭ፡- ቦዲቲ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ዋና ሥራ ሂደት
. ለኢንቨስትመንት ያለዉ አመችነት
. የኢንቨስትመንት አማራጭ ዕድሎች
6.1 በከተማ ግብርና ዘርፍ
6.2 በማህበራዊና በአገልግሎት ዘርፍ
6.3 በኢንዱስትሪ ዘርፍ፡- የኢንዱስትሪ ፖቴንሻል ሰርቨይ / / ጥናት መሠረት በከተማው ውስጥ
Copyrights 2019. . All Rights Reserved.
Developed by SNNPRS-SITB & SNNPRS-wza