. አጠቃላይ ገጽታ
የአረካ ከተማ ከዞኑ ርዕሰ መዲና ሶዶ በስተሰሜን ምዕራብ በ29 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝና የቆዳ ስፋቱም 3,524 ሄክታር ሲሆን የአየር ንብረቱም 100% ወይና ደጋ ነዉ፡፡ የዓመቱ አማካይ የሙቀት መጠን 20 ዲ.ሴ. ሲሆን፣ አማካይ የዝናብ መጠን 1,400 ሚሊ ሜትር ይመዘገባል፡፡ በ2009 ዓ.ም የከተማዉ ህዝብ ብዛት 61,850 እንደሚሆን ከዞናችን ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ የተገኘዉ ስታስቲካዊ መረጃ ያመለክታል፡፡
. የመሠረተ ልማት አቅርቦት ሁኔታ፤-
2.1 መንገድ
አስፋልት 7.5 ኪ/ሜ፣ ጠጠር መንገድ 5.98 ኪ/ሜ፣ ኮብል ስቶን 18.2 ኪ/ሜ፣ የጥርጊያ መንገድ 53.46 ኪ/ሜ
2.2 መብራት፡-
የከተማዉ አራቱም ቀበሌያት 24 ሰዓት የሃይደሮ ኤሌክትሪክ ኃይል መብራት አገልግሎት ያገኛሉ፡፡
2.3 ስልክ፣ ኢንተርኔት እና የፖስታ አገልግሎት
ማይክሮወቭ፣ የሞባይልና የመደበኛ ስልክ አገልግሎት፣ እንዲሁም የኢንተርኔት አገልግሎት የሚሰጡ በርካታ የግል ድርጅቶች ይገኛሉ፡፡ አንድ የፖስታ አገልግሎት ሰጪ ተቋም በከተማው ይገኛል፡፡
2.4 የገንዘብ ተቋማት፡-
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ ዳሸን ባንክ፣ ብርሃን ባንክ፣ ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም፣ ኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም እንዲሁም ሌሎች የፋይናንስ ተቋማት እየተከፈቱ ይገኛሉ፡፡
. የማህበራዊ አገልግሎት
3.1 ጤና
3.2 ትምህርት ፡-
መዋዕለ ሕጻናት ት/ቤት -------------------------- 8
አንደኛ ደረጃ ት/ቤት (1-4ኛ ክፍል) -------------- 3
አንደኛ ደረጃ ት/ቤት (1-8ኛ ክፍል) -------------- 8
ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት (9-10ኛ ክፍል) ----------- 3
መሰናዶ (11-12ኛ ክፍል) -------------------------- 2
የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋም ---------------- 1
3.3 ለሆቴልና ቱሪዝም፤-
3.4 ማዕድን፡-
3.5 የመጠጥ ውኃ፡- የመጠጥ ዉሃ ሽፋን፡ 22.8%
. ለኢንቨስትመንት የተዘጋጀ መሬት፡-
የኢንዱስትሪ ዞን ከአዲስ አበባ ወደ ዞኑ ከተማ ሶዶ አቋርጦ በሚያልፈዉ በዋናዉ አስፋልት መንገድ ዳር ላይ መሠረተ ልማት ተሟልቶለት ተዘጋጅቷል፡፡
የከተማ መሬት
ተ.ቁ
ለኢንዱስተሪ ዞን የተዘጋጀ መሬት
ለኮኮብ ሆቴል፣ ለሪል ስቴትና ለሌሎች አገልግሎት ተቋሞች የተዘጋጀ መሬት
ለከተማ ግብርና
1
100 ሄ/ር
387.64 ሄ/ር
572 ሄ/ር
ምንጭ፡- አረካ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ዋና ሥራ ሂደት
. ለኢንቨስትመንት ያለዉ አመችነት
. የኢንቨስትመንት አማራጭ ዕድሎች
6.1 በከተማ ግብርና ዘርፍ
6.2 በማህበራዊና በአገልግሎት ዘርፍ
6.3 በኢንዱስትሪ ዘርፍ-፡ የኢንዱስትሪ ፖቴንሻል ሰርቨይ / / ጥናት መሠረት በከተማው ውስጥ፡-
Copyrights 2019. . All Rights Reserved.
Developed by SNNPRS-SITB & SNNPRS-wza