የፌዴራል ህዝብ ተወካይ ምክር ቤት አባልና የክልል ምክር ቤት ተወካዮች አጆራ ፏፏቴ ጎበኙ።
የፌዴራል ህዝብ ተወካይ ምክር ቤት አባልና የክልል ምክር ቤት ተወካዮች በወላይታ ዞን በቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ በሚገኘው አጆራ ፏፏቴ ጎብኝተዋል።
የፌዴራል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በበኩላቸው አጆራ ፏፏቴ የተለየ የገቢ ምንጭና ለተመልካች ማራኪ እንደሆነ በትኩረት ይሰራል ነው ያሉት።
በጉብኝቱ የፌዴራል ተወካዮች ምክር ቤት አባል ፣የከተማ መሠረተ ልማት ኮሚቴ ኢ/ር አልማዝ አሳሌ ጨምሮ በፌደራልና በክልል የህዝብ ተወካዮች የምክር ቤት አባላት፣የወረዳ አስፈፃሚ አካላት ተሳትፈዋል።
Copyrights 2019. . All Rights Reserved.
Developed by SNNPRS-SITB & SNNPRS-wza